You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
ሶማሊያ
እርስ በርስ ጦርነት፣ ሙስና እና ድርቅ የምስራቅ አፍሪቃዊቱን ሐገር ቀዉስ ዉስጥ ከተዋታል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ All Content on this topic
All Content on this topic
ሊቢያ የሚገኙ ስደተኞች እሮሮ
ሊቢያ የሚገኙ ስደተኞች እሮሮ
መኢአድ አንቀፅ 39 እንዲነሳ ጠየቀ
መኢአድ አንቀፅ 39 እንዲነሳ ጠየቀ
በቀውሱ ሔጎ ተብሎ የሚጠራው የወጣቶች አደረጃጀት ከፍ ያለ ሚና ነበረው
የጅግጅጋ ተፈናቆይችና ጅቡቲ የሚገኙ ስደተኞች
የፌደራል ፖሊስ ወደ ክልሉ ከገቡ በኋላ በንጽጽር ሲታይ ጂግጅጋ የተሻለ ሁኔታ ላይ ትገኛለች
ሙሉ ስርጭት
የጅግጅጋ የጸጥታ ሁኔታ
የጅግጅጋ የጸጥታ ሁኔታ
ፕሬዝደንቷ የለቀቁት የሶማሌ ክልል
የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት
በጅጅጋ አምስት ሰዎች ተገለዋል፤ መከላከያ ገብቷል
"ሥልጣኔን ከምለቅ ሞት እመርጣለሁ" የሚል አቋም የወለደው ቀውስ
የኢትዮ ሶማሌ ክልል ግጭትና የፌዴራል መንግስት
ስብሰባዉን ያዘጋጁት ግጭቱን ከጅምሩ ለማቆም የፌዴራል መንግስት ችላ ማለቱን ይናገራሉ።
የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ ጥሪ
የቤተ ክርስቲያኗ ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በድርጊቱ ማዘናቸውን ገልጸዋል።
የሐምሌ 30 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
ዜና መፅሔት
ሙሉ ስርጭት
ዜና መጽሔት
የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳቱ ከዋሽንግተን አዲስ አበባ መግባት፣ የበረደው የድሬዳዋ ግጭት፣ የሶማሌ እና የኦሮሚያ ክልሎችን የተመለከተው የሰመጉ ዘገባ፣ የአርበኞች ግንቦት ሰባት የመመለስ ውሳኔ
አዲሱ የኤርትራ ሶማሊያ ግንኙነት
አዲሱ የኤርትራ ሶማሊያ ግንኙነት
የሐምሌ 21 ቀን 2010 ዓ. ም. የዓለም ዜና
የሶማሌ ክልል ፖለቲካዊ ቀዉስ
የሶማሌ ክልል ፖለቲካዊ ቀዉስ
ምን ያሕል ሕዝብ፤ ለስንት ጊዜ ማለቅ አለበት?
አስተያየታቸዉን በድምፅ ለመስጠት የፈሩ የጂግጂጋ ነዋሪዎች እንደሚሉት ልዩ ፖሊስ በከፈተዉ ተኩስ የቆሰሉት ሰዎች ከሐምሳ ይበልጣሉ።ከቁስለኞቹ 12 ወንዶች እና ሰባት ሴቶች ክፉኛ ተጎድተዋል።
የዓብዲ መሐመድ ዑመር መዘዝ
የሶማሊያ አጋሮች ጉባኤ በብራስልስ
የሶማሊያ አጋሮች ጉባኤ በብራስልስ
የሰኔ 30 ቀን 2010 ዓ. ም. የዓለም ዜና
«ባለስልጣናቱ መጠየቅ አለባቸዉ» ሁይማን ራይትስ ዋች
የኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግስት እስረኞችን በሚያሰቃዩ ባለሥልጣናት ላይ እርምጃ እንዲወስድ ሑዩማን ራይትስ ዋች አሳስቧል
የፅንፈኞች ስጋት በአፍሪቃ
ከፅንፈኞች ጎን የተሰለፉት ቁጥር እየተበራከተ መሆኑን የሚገልፁ አሉ፤
የሰኔ 9 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የሰኔ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የሰኔ 2 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የግንቦት 25 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. ዜና መጽሔት
በዕለቱ የዜና መፅሄት ቀዳሚ ያደረግነው ቁርጡ ያለየለትን የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ከእስር መፈታት ጉዳይ የተመለከተውን ዘገባ ይሆናል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዛሬ እየተከበረ ያለውን የግንቦት 20 በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት ላይ ተቃዋሚዎች የሰጧቸው አስተያየቶች የተካተቱበት ጥንቅርም አለን። ካለፈው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ስለቀጠለው ግጭት የተጠናቀረ ዘገባ ይዘናል።
የግንቦት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
ዜና
የዶክተር አዲሱ መግለጫ
ኮሚሽነሩ በኢትዮጵያ በየአካባቢው ስለሚፈናቀሉ ሰዎች እና ስለሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መግለጫ ሰጥተዋል።
የግንቦት 6 ቀን 2010 ዓ. ም. የዜና መጽሔት
በዕለቱ የዜና መጽሔት በኢትዮጵያ መንግስት እና ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር መካከል እየተካሄደ ነው ስለተባለው ንግግር የተጠናቀረ ዘገባ ቀዳሚ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ስላሉ ተቃውሞዎች የሚመለከተው ዘገባ በተከታይነት ይቀርባል፡፡ በኢትዮጵያ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ የሚፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማስታወቁን የተመለከተ ጥንቅር ይከተላል፡፡ አሜሪካ የእስራኤል ኤምባሲዋን ወደ ኢየሩሳሌም ማዛወሯን በተመለከተ በስፍራው ከሚገኝ ወኪላችን ጋር የተደረገ ቃለምልልስም ተካትቷል፡፡
የግንቦት 2 ቀን፣ 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
ግጭት በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ አዋሳኝ ድንበር
በኦሮምያ ክልል በቦራና ዞን በሞያሌ ከተማ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸዉ የተባሉ በነዋሪዎች ላይ አደረሱት በተባለዉ ጥቃት የሰዉ ሕይወት ጠፍተዋል።
የዓለም ዜና
የሚያዝያ 20 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ አቋም
ቃል አቀባዩ በሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ሶማሊያ የሠፈረዉ የአፍሪቃ ሕብረት ሰራዊት በበጀት እጥረት ምክንያት ወደየሐገሩ ይመለስ የሚለዉን ሐሳብ ኢትዮጵያ አትቀበለዉም
ወቅታዊዉ ሁኔታ በምሥራቅና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ
በተለይ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተቃውሞ እንቅስቃሴው መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
የሚያዝያ 12 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የመጋቢት 23 ቀን 2010 ዓ.ም የዓለም ዜና
የጀርመን ብሔራዊ ጦር የሶማልያ ተልዕኮ ማብቃት
የመጋቢት 16 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
ለውጥ ያልታየበት የማሊ ፖለቲካ
የኢትዮጵያ የኑኬሌር ጣቢያ ግንባታ
የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ
ኢትዮጵያ በበርበራ ወደብ ልማት ሽርክና ገባች
ኢትዮጵያ በበርበራ ወደብ ልማት ሽርክና ገባች
የድንበር ላይ ግንብ በኬንያ
ኬንያ ከሶማሊያ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ለማጠር ከወሰነች ቆየት፤
የየካቲት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማጽደቁን ተከትሎ በአምቦ እና ጊንጪ ከተሞች ተቃውሞ መቀስቀሱን ነዋሪዎች ተናገሩ። በአምቦ ከተማ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ሱዳን በመጪው ሰኞ አምባሰደሯን መልሳ ወደ ግብጽ እንደምትልክ አስታወቀች።
የየካቲት 17 ቀን 2010 ዓ. ም. የዓለም ዜና
የየካቲት 15 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የየካቲት 13 ቀን 2010 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ እንዳሳሰባት ጀርመን ገለጸች። የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኢትዮጵያ መደንገግ የሰብዓዊ መብቶችን ይገድባል" ብሏል፤ ከወር በላይ በደቡብ ሱዳን አማፅያን ቁጥጥር ሥር የቆዩ ሁለት የኬንያ የአውሮፕላን አብራሪዎች ተለቀቁ፤ የሶማሊያ መንግሥት አዳዲስ የፖሊስ እና የስለላ መሥሪያ ቤት ኃላፊዎችን ሾመ፤ የሊቢያ የባሕር በር ጥበቃ ኃይል 441 ስደተኞችን ከባሕር መታደጉን አስታወቀ፤ የሶርያ መንግሥት ደጋፊ ኃይሎች በአገሪቱ ምሥራቃዊ ክፍል በሚገኘው ጎታ በፈጸሙት ድብደባ በዛሬው ዕለት ብቻ ቢያንስ 50 ሰዎች ተገደሉ።
Previous page
Page 8 of 13
Next page