You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
ሶማሊያ
እርስ በርስ ጦርነት፣ ሙስና እና ድርቅ የምስራቅ አፍሪቃዊቱን ሐገር ቀዉስ ዉስጥ ከተዋታል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ All Content on this topic
All Content on this topic
ቡሩንዲ፤ ደቡብ አፍሪቃ እና ጋምቢያ ከአዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ለቀዋል
በጎርጎሮሳዊው 2016 ዓ.ም. ሊካሔድ ታቅዶ የነበረው የሶማሊያ እና የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ምርጫዎች ተራዝመዋል
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የሀገሪቱ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለአራተኛ ጊዜ ተራዘሟል
አጠቃላይ ምርጫው ማጭበርበሮች እና ማስፈራራቶች እየተደረጉበት ነው በሚል ክስ እየቀረበበት ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ጦር ከሶማሊያ መውጣት አሉታዊ ተፅዕኖ
የኢትዮጵያ ጦር ከሶማሊያ መውጣት አሉታዊ ተፅዕኖ
የሶማሌላንድ እና የካቱማ ስምምነት
እስካሁን የዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ እውቅና ያላገኘችው ሶማሌላንድ እንደርስዋ ሁሉ ራስዋን ነጻ ካለችው ከሶማሊያዋ ከካቱማ ግዛት ጋር ስትጋጭ ነበር ።
የፀጥታ ስጋት በሶማሊያ
የፀጥታ ስጋት በሶማሊያ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ዜና መፅሔት
የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ተራዝሟል
የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ተራዝሟል
ፊደል ካስትሮ አረፉ
የቀድሞው የኩባ ፕሬዝዳንት እና አብዮታዊው ፊደል ካስትሮ በ90 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
በሶማሌ ክልል ከብቶች መሞት ጀምረዋል
በሶማሌ ክልል ከብቶች መሞት ጀምረዋል
የተመድ የኤርትራን የመሣሪያ ማዕቀብ አራዘመ
የተመድ የኤርትራን የመሣሪያ ማዕቀብ አራዘመ
በአውስትራሊያ ባለስልጣናትን የተቃወሙ ቤተሰቦች ታሰሩ መባሉ
ኢትዮጵያ እና የሂዩማን ራይትስ ዎች ክስ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የተመድ አስተያየት
የተመድ አስተያየት ስለ ኢትዮጵያ ወታደሮች ከሶማሊያ መውጣት
ዜና መፅሔት
የኢትዮጵያ ሰራዊት ከሶማሊያ አካባቢዎች መውጣት ያለው አንድምታ
የኢትዮጵያ ሰራዊት ከሶማሊያ አካባቢዎች መውጣት ያለው አንድምታ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ርሃብ የጠናባት ሶማሊያ ይዞታ፤
ርሃብ የጠናባት ሶማሊያ እና የተመድ ስጋት፤
የኢጋድ የሞቅዲሹ ጉባኤ አንድምታ
የኢጋድ የሞቅዲሹ ጉባኤ አንድምታ
አደገኛ ግርዛት በሶማሌላንድ
ወይዘሮ ሃሊማ በርሳቸው የደረሰ በሌሎች እንዳይደርስ ፣ በሴቶች ላይ የሚፈፀም ማናቸውንም የብልት ትልተላ በእጅጉ ይቃወማሉ ።
የአፍሪቃ ኅብረት ኃይል በሶማሊያ
ብዙ የዓይን እማኞች የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥቃት የከፈቱት ትንኮሳ ሳይደርስባቸው መሆኑን ገልፀዋል ።
የአሸባብ ሥጋት-ሶማሊያ
ከዕለተ-እሁድ ጀምሮ የሶማሊያ ጦር ጽንፈኛው ታጣቂ ቡድን አሸባብ እና በአፍሪቃ ሰላም አስከባሪ ስር የሚገኙት የኬንያ ወታደሮች አንዳቸው በሌላቸው ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን እየተናገሩ ነው። በዛሬው ዕለት 65 የጽንፈኛ ቡድኑ የደፈጣ ተዋጊዎች በሶማሊያ ጦር መገደላቸውን አዣንስ ፍራን ፕሬስ ዘግቧል።
የኢትዮጵያ የአስር ዓመታት ዘመቻ ወደ ሶማሊያ
ለአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጦር /አሚሶም/ ወታደሮችን ካዋጡ አገሮች መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ ሶማሊያ መላኳ ተሰምቷል።
ዜና መፅሔት፤ ኢትዮጵያ፤ የተቃዋሚዎቹ መፈታት፤ ሶማሊያ እና ፀጥታዋ፤ የአዉሮጳ ሕብረት የማዕቀብ ዛቻ በቡሩንዲ ላይ------
ሶማሊያ እና ፀጥታዋ
የሶማልያ መንግሥት አሸባብ የደቀነውን የሽብርተኝነት ስጋት በሚቻለው ሁሉ ለመታገል ጥረቱን ቀጥሎዋል። ይሁንና፣ ይኸው ትግሉ ቀላል እንዳልሆነ ገልጾዋል።
ሶማሊያ ለሞቱት የኬንያ ወታደሮች ስንብት
ኬንያ ደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ዉስጥ በሚገኘዉ የጦር ሰፈር ላይ አሸባብ ባደረሰዉ ጥቃት ህይወታቸዉን ላጡ ወታደሮቿ የስንብት ሥርዓት አካሄደች። የአሸባብ ታጣቂዎች ኤል አዴ የሚገኘዉን የጦር ሰፈር አጥቅተዉ አንድ መቶ የሚሆኑ ወታደሮችን ገድለናል ይላሉ።
የሶማሊያ የውጭ ምንዛሬ ቀውስ
ከ 20 ዓመታት በላይ በሶማሊያ የተረጋጋ መንግሥት አይስተዋልም። ስለሆነም በሀገሪቱ ይፋና መደበኛ የሆነ የባንክ አሰራር ስርዓት የለም። ለአመታት በዘለቀው የርስ በዕርስ ጦርነት ምክንያት በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ከሀገራቸው ተሰደዋል።
የኢትዮጵያ ጦር ሶማሊያ ገብቶ ነበር መባሉ፣ የደቡብ ሱዳን ስጋት እና ተስፋ፣ሽብር በቱኒዚያ መዲና፣ ኹከት በፍራንክፉርት
የኢትዮጵያ ጦር ሶማሊያ ገብቶ ነበር መባሉ፣ የደቡብ ሱዳን ስጋት እና ተስፋ፣ሽብር በቱኒዚያ መዲና፣ ኹከት በፍራንክፉርት
የኢትዮጵያ ጦር ሶማሊያ ገብቶ ነበር መባሉ፣ የደቡብ ሱዳን ስጋት እና ተስፋ፣ሽብር በቱኒዚያ መዲና፣ ኹከት በፍራንክፉርት
የኢትዮጵያ ጦር ሶማሊያ ገብቶ ነበር መባሉ
የኢትዮጵያ ጦር በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ከአሸባብ ጋር ግንኙነት አላቸው ያላቸውን የእስልምና ሃይማኖት መምህር ፍለጋ ወደ ሰሜን ሶማሊያ ገብቶ እንደ ነበር ተሰማ። ጦሩ ከገባበት አካባቢ ወዲያው ለቆ መውጣቱ ተዘግቧል።
የአሸባብ ከፍተኛ መሪ ሶማሊያ ውስጥ ተያዘ
የአልሸባብ ከፍተኛ መሪ እንደሆነ የሚነገርለት ዛካሪያ ኢስማይል አህመድ ሔርሲ ሶማሊያ ውስጥ መማረኩን ዛሬ አንድ የሶማሊያ የደኅንነት ሹም አስታወቁ።
የደቡብ ሱዳን ቀውስና የማዕቀብ ዛቻ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የደቡብ ሱዳንን ቀውስ ለመፍታት በሚደረገው ጥረት ማዕቀብ የመጨረሻው አማራጭ ሊሆን እንደሚችል አመለከቱ። ከዚህም ሌላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አገራቸው ተጨማሪ ጦር ወደ ሶማሊያ ለማዝመት ዝግጁ እንደሆነች መግለፃቸዉንም የፈረንሳይ ዜና ወኪል ዘግቧል።
የጀርመን ወደ ሶማሊያ ጦር የማዝመት ዕቅዷ
አፍሪቃ ውስጥ ርሀብ፣ የርስ በርስ ጦርነት እና ሌሎች ክስተቶች ከሚስተዋሉባቸው ሃገራት ተርታ ሶማልያ በምሳሌነት ትጠቀሳለች።
የሶማሊያ መርጃ ጉባኤ
የሶማሊያ መንግሥትን ለማጠናከር እና ሰላምን ለማረጋገጥ ፣ልማትን ለማስፋፋት በሚያስችል አዲስ ዕቅድ ላይ የተወያየ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ትናንት በብራስልስ ተካሂዷል።
ስደተኞችን ከዳዳብ ወደ ሶማሊያ ለመመለስ መታቀዱ
ከዓለም ትልቁ የስደተኞች መጠለያ የኬንያው የዳዳብ የስደተኞች ካምፕ ነው ። ዳዳብ ከ20 ዓመት በፊት ከሶማሊያ የተሰደዱ ና ከዚያም በኋላ የሄዱ የተጠለሉበት ስፍራ ነው። ከስደተኞቹም አንዳንዶቹ እዚያው የተወለዱ ናቸው ።
ሶማሊያ፥አዲስ ጅምር ከምንም
ሶማሊያ ከ20 ዓመታት በላይ ያለ ቋሚ መንግስት ቆይታለች። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ በሶማሊያ በርካታ ተቋማት ፈራርሰዋል። እናም በለንደኑ የሶማሊያ ጉባኤ ለጋሽ አገራት የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባታቸው ታውቋል። በምዕራብ አፍሪቃዊቷ ቲምቡክቱስ የፈረንሳይ ጦር ከሰፈረ ወዲህ የነዋሪዎቹ የዕለት ተዕለት የኑሮ ሁናቴ ምን ይመስላል?
አለም አቀፉ የሶማሊያ ጉባኤ በለንደን
በርስ በርስ ጦርነት ስትወድም ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረችው ሶማሊያ አሁን የሀያሉን አለም በተለይም የብሪታንያን ትኩረት መልሳ ያገኘች ይመስላል።
የኢትዮጵያ ጦርና ሶማሊያ
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ብትወጣ የሚፈጠረው የፀጥታ ክፍተት ለአሸባብ አመቺ ሁኔታ መፍጠሩ እንደማይቀር ተናግረዋል ። ይሁንና ኢትዮጵያ ወታደሮቿ በቅርቡ ከሶማሊያ እንደሚወጡ ብትናገርም ፣ ለራሷ የፀጥታ ጠቀሜታ ስትል እርምጃውን ትወስዳለች ተብሎ አይታሰብም ።
ሶማሊያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች
ባለፉት ጥቂት ወራት ከሶማሊያ ከደርሱን አጫጭር የስልክ መልዕክቶች መካከል አብዛኞቹ ፣ በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል መች ወደ ሀገር እንደሚመለስ የሚጠይቁ ሲሆኑ፣ ወታደሮቹ ላይ ደረሰ ስለተባለ እሮሮም ያወሳሉ።
የፈረንሳይ ጦር ዘመቻ፤ማሊና ሶማሊያ
ባጭር ቃል-ፈረንዮች ሶማሊያ ላይ ተሸነፉ።ከዓለም አቀፉ አሸባሪ ድርጅት ከአል-ቃኢዳ ጋር ያበረዉ፥ በአፍሪቃዉያን ጦር ዉጊያ የተዳከመዉ አሸባብ ባንፃሩ ታላቅ «ድል» አስመዘገበ።---ፕሬዝዳት ኦላንድ መፅናኛ ማሊ አለችላቸዉ
ዩናይትድ ስቴትስና ሶማሊያ
በጎርጎሮሳዊዉ የዘመን ቀመር 1993ዓ,ም ዓለምን ያስደነገጡ ምስሎች አይዘነጉም፤ የታጠቁ ሶማሌያዉያን የተገደሉ የዩናይትድ ስቴትስን ወታደሮች አስከሬን በመቃዲሾ ጎዳናዎች ላይ ሲጎትቱ ታዩ። «የመቃዲሾ ዉጊያ» ተብሎ የሚጠራዉ ይህ ክስተት ለአሜሪካን ከፍተኛ ጥፋት ሆኗል፤ በወታደራዊ ተልዕኮዋም ዋነኛዉ አሳዛኝ አጋጣሚ።
Previous page
Page 12 of 13
Next page