1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግንቦት 10 ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ ግንቦት 10 2016

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ማንኛውም የውጭ ሀገር የሕክምና ቀጠሮ” ከመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል “ውጪ እንደማይፈቀድ” ተናገሩ። የኬንያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በቅርቡ ከተከሰተው ከባድ ጎርፍ ተጎጂዎችን መጠበቅ አልቻሉም፤ ቸልተኛም ነበሩ ባላቸው ሦስት ባለሥልጣናት ላይ ክስ መሠረተ። ደቡብ ሱዳን ከአንድ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኩባንያ 13 ቢሊዮን ዶላር ለመበደር መቃረቧን የተባበሩት መንግሥታት ባለሙያዎች ገለጹ። በደቡባዊ ጋዛ የምትገኘው ራፋሕ ዛሬ ቅዳሜ ከባድ ውጊያ እና የአየር ድብደባ አስተናገደች። በአፍጋኒስታን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ቢያንስ 68 ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ።

https://p.dw.com/p/4g26d
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።