የግብጻውያን ተቃውሞ እና የጦር ኃይሉ ሚና
እሑድ፣ ጥር 29 2003ማስታወቂያ
ፕሬዚደንት ሙባራክ ግን አሁንም ስልጣናቸውን አልለቀቁም። በመሆኑም የህዝቡ ተቃውሞ አሁንም እንደቀጠለ ነው። ያም ቢሆን ግን የግብጽ ጦር ኃይል የሀገሪቱ ፕዚደንት ስልጣናቸውን እንዲለቁ በመጠየቅ አደባባይ በመውጣት ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማት ላይ ባለው በሀገሪቱ ህዝብ አንጻር እስካሁን አንዳችም የኃይል ርምጃ አልወሰደም። በፕሬዚደንት ሙባራክ አንጻርም አልቆመም። የጦር ኃይሉ በአሁኑ የህዝብ ዓመጽ ወቅት የሚጫወተው ሚና የብዙዎችን ትኩረት ስቦዋል።
አርያም ተክሌ
መስፍን መኮንን