ፖለቲካኢትዮጵያየሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ/ም የአድማጮች ማኅደር ዝግጅት To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካኢትዮጵያLidet Abebe27 ሐምሌ 2016ቅዳሜ፣ ሐምሌ 27 2016መቶ አለቃ ውቤ ታሪኩ ሶቃ «ምድራዊ ገነት ናት» ይላሉ። የሀብሩ ወረዳ ደንበኛችን መሀመድ ሀሰን ጥያቄ አላቸው። ምላሽ እንሰጣለን። ተስፋዬ ደቦራህ ስለ አካል ጉዳተኞች የበለጠ ዘግቡ ብለውናል። ሌሎች ደንበኞቻችንስ ምን አሉ? የሁሉንም አስተያየቶች እዚህ ጋር መስማት ትችላላችሁ። ልትፅፉልን ከፈለጋችሁ በፖስታ ቤት Deutsche Welle , Amharic Service, 53110 Bonn Germany ወይም Deutsche Welle የአማርኛ ቋንቋ ክፍል፣የመልዕክት ሳጥን ቁጥር 5676 አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ብላችሁ ላኩልን።https://p.dw.com/p/4j2ktማስታወቂያ