1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአርብ ሐምሌ 26 ቀን 2016 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

Hirut Melesseዓርብ፣ ሐምሌ 26 2016

«መንግሥት ከፋኖ ጋር ውይይት ጀምሯል» ማለቱን የተመለከተ የሕዝብ አስተያየት፤ የምርቶች ዋጋ ጭማሪ በአዲስ አበባ፤ የፓስፖርት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች፤ የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ቡድን የቱሪዝም መድረክ በፓሪስ እንዲሁም ዲያስፖራ አፍሪቃውያን ለዴሞክራቷ ፕሬዝደንታዊ እጩ ካማላ ሃሪስ ያሳዩትን ድጋፍ የያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት።

https://p.dw.com/p/4j3Ue
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።