1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ተወላጆች እስር እንዲቆም አረና ጠየቀ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 6 2013

የአዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለው እስር እና የንግድ ድርጅቶች መዘጋት እንዲቆም አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ አሳሰበ። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ መንግስት ያወጀው የተኩስ አቁም በሁለቱም ተፋላሚ ኃያሎች መተግበር አለበት ብሏል። 

https://p.dw.com/p/3wQ50
Zusammenarbeit von Arena Tigray & Tigray democratic cooperation
ምስል DW/M. Haileselassie

በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ላለው እስራት የአረና ትግራይ ፓርቲ ጥሪ

የአዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለው እስር እና የንግድ ድርጅቶች መዘጋት እንዲቆም አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ አሳሰበ። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ መንግስት ያወጀው የተኩስ አቁም በሁለቱም ተፋላሚ ኃያሎች መተግበር አለበት ብሏል። 
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ