1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

DW Amharic የሰኔ 09 ቀን ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleእሑድ፣ ሰኔ 9 2016

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ወደ ምትገኘው ነቀምቴ በሣምንት ሦስት ቀናት በረራ መጀመሩን አስታወቀ። የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትን ለማሳደግ በየዕለቱ ለሰዓታት ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንደሚገታ አስታወቀ። በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል እየተካሔደ የሚገኘውን ጦርነት ለማብቃት ያለመ ማንኛውም የሰላም ሥምምነት መሠረት የዩክሬን የግዛት አንድነት ሊሆን እንደሚገባ ሰማኒያ ሀገሮች ጥሪ አቀረቡ። በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አራት የመጀመሪያ ጨዋታ ኔዘርላንድስ ፖላንድን 2 ለ 1 አሸነፈች።

https://p.dw.com/p/4h6p7
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።