1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የረቡዕ የግንቦት 21 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የዜና መጽሄት

Mantegaftot Sileshiረቡዕ፣ ግንቦት 21 2016

በአማራ ክልል ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም ዞንች በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ሰሞኑን በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች አስታወቁ።ዉጊያዉ ዛሬም መቀጠሉን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።በትግራይ ክልል 4 ነጥብ 5 ሚልዮን ሕዝብ የምግብ እርዳታ እንደሚሻ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮምሽን አስታወቀ።ከዕርዳታ ፈላጊው ለ3 ሚልዮን ዜጎች ዓለምአቀፍ ተቋማትና ሌሎች አጋዦች እርዳታ እየቀረበ ቢሆንም የተቀሩት 1 ነጥብ 5 ሚልዮን ግን አሁንም ያለ ምንም ድጋፍ ችግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

https://p.dw.com/p/4gQrU
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

Äthiopien l Metema in der Amhara Region
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።