1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሕዳር 06 ቀን 2016 ዜና መጽሔት

Eshete Bekeleሐሙስ፣ ኅዳር 6 2016

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በደረሰው የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ወደ 28 አሻቅቧል። የአማራ እና የኦሮሚያ ክልሎች በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች ከሣምንት በፊት በተፈጸመ ጥቃት ከ3 ሺሕ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል። በኢትዮጵያ የርስ በርስ ጦርነት ያሰጋቸው የሲቪክ ማኅበራት ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ደብዳቤ ጽፈዋል። እነዚህን ጨምሮ ስድስት ዘገባዎች በዛሬው የዜና መጽሔት ይቀርባሉ።

https://p.dw.com/p/4Yv3U
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።