1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐምሌ 8 ቀን 2016 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

Hirut Melesseሰኞ፣ ሐምሌ 8 2016

የዛሬው የዜና መጽሔት። በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዲስ አስተዳዳሪ መሰየሙ፤ በኦፌኮ ማዕከላዊ ኮሚቴ 3ኛው መደበኛ ስብሰባ የተላለፈው ጥሪ፤ በናይሮቢ ኬንያ፤ የአስክሬን ቁርጥራጮች መገኘትና ሕዝባዊ ተቃዉሞ እንዲሁም ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ባይደን ለአሜሪካውያን ያደረጉት ንግግርና የትራምፕን መልዕክት የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል

https://p.dw.com/p/4iLHz
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።