1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፖለቲካሰሜን አሜሪካ

የሐምሌ 7 ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleእሑድ፣ ሐምሌ 7 2016

በዶናልድ ትራምፕ ላይ ተኩስ የከፈተው ተጠርጣሪ ተሽከርካሪ ውስጥ ፈንጂዎች መገኘታቸውን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ። ከግድያ ሙከራ ያመለጡት ትራምፕ አሜሪካውያን በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ ሲያቀርቡ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በተፎካካሪያቸው ላይ የተሞከረውን ግድያ አውግዘዋል። እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ እሁድ በፈጸመችው ጥቃት በርካታ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር ባለሥልጣናት አስታወቁ። በጀርመን ባደን ቩተንበርግ ግዛት በምትገኘው ላውትሊንገን ከተማ አንድ ግለሰብ ሁለት ሰዎች ገድሎ ራሱን አጠፋ።

https://p.dw.com/p/4iH3w
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።