1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓም የዜና መጽሔት

Hirut Melesseሐሙስ፣ ሐምሌ 11 2016

የዛሬው የዜና መጽሔት የራያ አላማጣ ተፈናቃዮች መመለስና ውዝግቡ፤ ከመቀለም ከባሕር ዳርም ዘገባ ደርሶናል፤ ደቡብ ሱዳን ኢትዮጵያን ይጠቅማል የተባለለትን የናይል ማለትም የዓባይ ወንዝ ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍን ማጽደቋ፤ በፈተና ውስጥ የቀጠለው የመጫና ቱለማ የልማትና መረዳጃ ማሕበር፤ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የውጪ ባለሃብቶችን ጨምሮ ከ300 በላይ ፈቃድ ሰጥቻለሁ ማለቱ እንዲሁም ጀርመን ያስተናገደችዉ 17ኛዉ የአዉሮጳ እግርኳስ ሻምፒዮና እና አንድምታውን የሚመለከቱ ዘገባዎችን አካቷል ።

https://p.dw.com/p/4iU7T
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

Äthiopien l Metema in der Amhara Region
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።