ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች:
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 15 2014ማስታወቂያ
በታዳጊ የወጣትነት እድሜ ክልል የሚገኙ ሴቶች ከሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች መካከል የጾታዊ ትንኮሳ በቀዳሚነት ይጠቀሳል። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅታችን በዚሁ የጾታዊ ትንኮሳ ምንነትና እንዴት መከላከል ይቻላል በሚሉ ጉዳዮች ላይ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች ጋር ቆይታ አድርጓል ። ተማሪዎቹን ያወያየችው የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዝግጅት አቅራቢ ሊሻን ዳኜ ናት ።
ሊሻን ዳኜ
ልደት አበበ