1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውይይት፤ "አጎቴ ነው የደፈረኝ"

Lishan Dagne/Shewangizaw Wegayehuዓርብ፣ ሐምሌ 15 2014

በሀዋሳ ከተማ በሚገኘው የሴቶች ማረፊያ ልማት ማህበር ግቢ ውስጥ አስገድዶ መደፈርን ጨምሮ አካላዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች እያገገሙበት ይገኛሉ ፡፡ በተለይም የአስገድዶ መደፈር ጥቃት ደርሶባቸው ወደ ማረፊያና ማገገሚያ ማዕከሉ ከመጡት መካከል አብዛኞቹ በታዳጊነት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡

https://p.dw.com/p/4C5Wz