ምስል picture-alliance/dpa[No title]
በኤርትራ ያለ ምንም እክል መዘዋወራቸውን የሚናገረው ጋዜጠኛ ማርቲን ሽብዬ በጉዟቸው ከጥቂት ወታደራዊ እና የደህንነት ቦታዎች በስተቀር የጠየቁትን ሁሉ ያለምንም ክትትል መጎብኘታቸውን ለዶይቼ ቬለ ተናግሯል። ማርቲን ሰላም የሰፈነባት የሚላት የኤርትራ ጉዳይ «እጅግ የተወሳሰበ» እንደሆነም ይናገራል።
ቴዎድሮስ ምህረቱ
እሸቴ በቀለ
ኂሩት መለሰ