1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራ ነፃነትና ጭቆና

Negash Mohammedሰኞ፣ ግንቦት 22 2008

በ1941 ከኢጣሊያ የቅኝ አገዛዝ ነፃ የወጣችዉ ኤርትራ ከሐምሳ ዓመት በኋላ ግንቦት 1991 ከኢትዮጵያ ነፃ ወጣች።ታሪክ እራሱን ደገመ እንበል ይሆን።አልንም አላልንም የኤርትራ ሕዝብ ነፃ አዉጪ ግንባር ተዋጊዎች የኢትዮጵያን ጦር አሸንፈዉ አስመራን ሲቆጣጠሩ የኤርትራዊዉ ደስታ፤ ፌስታ፤ ፈንጠዝያ ያዩ እንደሚሉት ከ1941 የበለጠ ነበር።

https://p.dw.com/p/1IxIj