1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብሔራዊ ምክክር ዓላማዉና ገቢራዊነቱ በኢትዮጵያ- ቃለ መጠይቅ

Mohammed,Negashማክሰኞ፣ ግንቦት 27 2016

አቶ ባይሳ ዋቅወያ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዲፕሎማት፣ የሕግ ባለሙያ ናቸዉ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር መጀመሪያ ሲዘጋጅም እንደ ባለሙያ ተሳታፊ ነበሩ።«ኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ባለቤት፣ የሊግ ኦፍ ኔሽን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መሥራች ሐገር ሆና ለምንድነዉ ኢትዮጵያዉያን አንድ ሐገረ-ብሔር መፍጠር ያልቻልነዉ?---ለምድነዉ ተከታታይ መንግሥታት ይኸን ነገር ሰርተዉበት አንድ የሆነ ሐገራዊ ማንነትን እንድንፈጥር አላስቻሉንም---» ይላሉ

https://p.dw.com/p/4gdb0

« -አሁን ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደሚታየዉ የፖለቲካ ሥልጣን ጥያቄ፣ ከፖለቲከኞች ጋር ድርድር፣ መንግስት ብቻዉን ሥልጣን ወሰደ---ይኸ ከብዙ ጥያቄዎች አንዱ ነዉ።--የፖለቲካ ፓርቲዎች እነሱ ራሳቸዉ የችግሩ አካል ናቸዉ።»

ሙሉ ቃለ መጠይቁን ያድምጡ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

DW-Interview mit Frank-Walter Steinmeier
ምስል DW/R. Oberhammerምስል DW/R. Oberhammer

ማሕደረ ዜና

ማሕደረ ዜና፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላዉ ዓለም የተደረጉ፣ ሊደረጉ የታቀዱና የተነገሩ ዓበይት ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዘወትር ሰኞ ይቃኙበታል። ዝግጅቱ የሐገራትን፣ የዓለም አቀፍ እና አካባቢያዊ ማሕበራትን፣ድርጅቶችንና የታዋቂ ግለሰቦችን ያለፈ፣ያሁንና የወደፊት ምግባሮችን እያነሳ በባለሙያዎች አስተያየት የተደገፈ ትንታኔ ይቀርብበታል። አዘጋጅ፣ ነጋሽ መሐመድ