1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በደቡብ ክልል የኮሮናን የመከላከል ጥረት

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 6 2012

የኮሮና ተህዋሲው በቅድሚያ ከተከሰተበት አዲስ አበባ ውጭ ወደሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎችም እየተዛመተ ነው። የዛሬው ጤናና አካባቢ ዝግጅታቸን በደቡብ ኢትዮጲያ የኮሮና ስርጭትን ለመግታት የሚካሄዱ የመከላከል ስራዎች ያስቃኘናል።

https://p.dw.com/p/3arNu
Äthiopien Hawassa Covid 19 Diagnosezentrum
ምስል DW/S. Wegayehu

በደቡብ ክልል የኮሮና ወረርሽኝን የመከላከል ጥረት

በኢትዮጲያ በኮቪድ 19 አማጭው በኮሮና ተህዋሲ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቀስ በቀስ እያሻቀበ ይገኛል። በተለይም ተህዋሲው በቅድሚያ ከተከሰተበት አዲስ አበባ ውጭ ወደሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎችም እየተዛመተ ነው። የዛሬው ጤናና አካባቢ ዝግጅታቸን በደቡብ ኢትዮጲያ የኮሮና ስርጭትን ለመግታት የሚካሄዱ የመከላከል ስራዎች ያስቃኘናል።አዘጋጁ የሀዋሳው ዘጋቢያችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ ነው።

ሸዋንግዛው ወጋየሁ

ኂሩት መለሰ