1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በናዚ ጀርመን በግፍ የተጨፈጨፉት የሲንቲ ሮማዎች 80ኛ ዓመት መታሰቢያ በአውሮጳ

Hirut Melesseማክሰኞ፣ ሐምሌ 30 2016

ራሳቸውን ሲንቲ ሮማ ብለው የሚጠሩ ፣በተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት የሚገኙ አናሳ ህዝቦች በናዚ ጀርመን የግፍ ግፍ የተፈጸመባቸውና አሁንም በየሀገሩ የተገፉ ህዝቦች ናቸው።ያኔ በአውስሽቪትዝ ማጎሪያ በሺዎች የሚቆጠሩት በናዚ ጀርመን ያለ ርህራሄ ተጨፍጭፈዋል። የያኔው ግፍ ሳያንስ በዚህ ዘመንም በተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት ልዩ ልዩ በደሎች ይደርሱባቸዋል።

https://p.dw.com/p/4jBNe
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

Berlin: Brandenburger Tor
ምስል picture-alliance/Dumont/S. Lubenowምስል picture-alliance/Dumont/S. Lubenow

አውሮጳ እና ጀርመን

ዝግጅቱ ጀርመንን ጨምሮ የአውሮጳ ሀገራት ፖለቲካዊ ኤኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ጉዳዮችን ይዳስሳል። በጀርመን እንዲሁም በአውሮጳ የተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የውጭ ዜጎችን ሕይወትም ይመለከታል።የውጭ ዜጎች በነዚህ ሀገራት ያገኙትን እድል፣ ስኬቶቻቸውን እና ተግዳሮቶቻቸውንም ይቃኛል።