1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በቀጠር የኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ተሞክሮ

Lidet Abebeዓርብ፣ ኅዳር 16 2015

የዓለም ዋንጫ አስተናጋጇ ቀጠር በውጭ ሀገራት ሰራተኞች ጉልበት ሰባት ስታድየሞች፣ አዲስ አውሮፕላን ማረፊያ፣ የባቡርና የአስፋልት መንገዶችን ገንብታለች። በዚህም ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ተካፍለዋል። በግንባታው ወቅት ቀጠር የበርካታ ሰራተኞችን መብት አላከበረችም በሚል ጠንካራ ትችት ተሰንዝሮባታል። በግንባታዉ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን ምን ይላሉ?

https://p.dw.com/p/4K2ai