1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወጣቶች ዓለም

Lidet Abebeዓርብ፣ ጥቅምት 12 2014

ኢትዮጵያ ውስጥ በሚሊዮን  የሚቆጠሩ ሰዎች ጦርነት ሸሽተው ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። እነሱም ፈጣን ርዳታ ያስፈልጋቸዋል። ይህንንም የተገነዘቡ እና በውጪው ዓለም የሚገኙ ግለሰቦች በተለያየ መንገድ በአሁኑ ሰዓት ርዳታ በማሰባሰብ ላይ ይገኛሉ። ከእነዚህ አንዱ በጀርመን ሀገር ነዋሪ የሆነው ተስፋዬ አበበ ነው።

https://p.dw.com/p/4211l