1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

DW Amharic የመጋቢት 15 ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleእሑድ፣ መጋቢት 15 2016

የኢትዮጵያ መንግሥት “የውጭ ሀገር ሰዎች የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ” የሚፈቅድ ሕግ እያዘጋጀ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። በሞቃዲሾ ሆቴል በተፈጸመ ጥቃት የተጠረጠሩ 16 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የሶማሊያ መንግሥት ገለጸ። በናይጄሪያ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ከ130 በላይ ተማሪዎች ተለቀቁ። ፕሬዝደንት ማኪ ሳልን ለመተካት ሴኔጋላውያን ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። በሞስኮ አቅራቢያ በሚገኘው ክሮከስ አዳራሽ በተፈጸመው ጥቃት የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 137 ደረሰ። ሩሲያ የዩክሬን ሁለት ከተሞችን በ57 ሚሳይሎች እና ሰው አልባ አውሮፕላኖች ደበደበች።

https://p.dw.com/p/4e4cz
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።