1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

DW Amharic የመጋቢት 08 ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleእሑድ፣ መጋቢት 8 2016

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎት ትላንት ቅዳሜ የተቋረጠው “ባንኩ በመደበኛነት በሥርዓቶቹ ላይ በሚያደርገው ማሻሻያ እና ፍተሻ ምክንያት” እንደሆነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። የሶማልያ ፕሬዝደንት ሐሰን ሼይክ ማሕሙድ ዳግም ወደ ኤርትራ አቀኑ። የኒጀር መንግሥት ሀገሪቱ ከአሜሪካ ጋር የተፈራረመችውን ወታደራዊ ሥምምነት አቋረጠ። የአውሮፓ ኅብረት ለግብጽ የ8 ቢሊዮን ዶላር የብድር፣ ርዳታ እና መዋዕለ-ንዋይ ሥምምነት ይፋ አደረገ። የጀርመን መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ በጋዛ ጦርነት የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ። ኢትዮጵያውያኑ ጀማል ይመር እና ፍቅርተ ወረታ በሴዑል ማራቶን አሸነፉ።

https://p.dw.com/p/4dpGZ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።