1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

Lidet Abebeዓርብ፣ ሐምሌ 1 2014

ከአውሮፓ ትልቁ የሚባለው የሬጌ የሙዚቃ ድግስ ፤ሰማርጃም በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ለሁለት ዓመታት ሳይካሄድ ከቆየ በኋላ ዘንድሮ 35ኛ ዓመቱን አክብሯል። በጀርመን ኮሎኝ ከተማ የተካሄደው ይኼው ድግስ በዓለም ላይ ያለውን ቀውስ እና ወረርሽኝ ለአፍታ ያስረሳ ይመስል ነበር።

https://p.dw.com/p/4Di84