1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፆታዊና ወሲባዊ ጥቃቶችን በማህበራዊ የመገናኛ ዘዴዎች መዋጋቱ ምን ያህል ስኬታማ ነው?

Lidet Abebeዓርብ፣ ሐምሌ 3 2012

አፍሪቃ ውስጥ ስለ ፆታዊ እና ወሲባዊ ጥቃት ማውራት እንብዛም የተለመደ አይደለም። ይህ የዝምታ ባህል በተለይ ሰሜን ናይጄሪያ ውስጥ የባሰ የሚባል ነው። ይሁንና አሁን አሁን አንዳንድ ወጣቶች በማህበራዊ የመገናኛ ብዙኃን በጀመሩት ዘመቻ ማህበረሰቡን ግንዛቤ እያስጨበጡ እና የጥቃት ሰለባዎችንም ፍትህ እንዲያገኙ እያበረታቱ ነው።

https://p.dw.com/p/3f5S9