ተፈጥሮ እና አካባቢ ዓለም አቀፍጤና እና አካባቢTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoተፈጥሮ እና አካባቢ ዓለም አቀፍShewaye Legesse16 ሐምሌ 2016ማክሰኞ፣ ሐምሌ 16 2016https://p.dw.com/p/4idHEማስታወቂያባሳለፍነው ሳምንት የመጨረሻ ቀናት በርካቶቹ የደቡብ አውሮጳ ሃገራት 40 ዲግሪ ከደረሰ ኃይለኛ ሙቀት ሲታገሉ፤ በአንጻሩ ኔዘርላንድ ገና መሞቅ የጀመረውን የበጋ ወራት ማጣጣም መጀመሯ ተሰምቷል። በምህረት የለሹ የሰሜን አትላንቲክ በረዷማ የክረምት ወራት የሚኮማተረው ሰውነት በጋውን ብዙም ሳያጣጥመው ነው ዘንድሮ ኃይለኛ ሙቀት የተከሰተው።