ጊቤ 3 ግድብና የውጭ የጥናት ቡድን ዘገባ፣
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 24 2005ማስታወቂያ
አካላት መሠረተ-ቢስ ክስ ነው ማለቱን ፤ የዋሽንግተን ዲ ሲው ዘጋቢአችን የአበበ ፈለቀ ዘገባ ያስረዳል።ኢትዮጵያ፤ ፣ በዐባይ ወንዝ ላይ ከሚሠራው ህዳሴ ግድብ በተጨማሪ በሌሎች ወንዞች አነስተኛ ግድቦች በመሥራት ። እ ጎ አ እስከ 2035 ባጠቃላይ 40,000 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት ዕቅድ እንዳላት የኃይል ምንጭ ጉዳይ ሚንስትር ዓለማየሁ ተገኑ ከ 6 ወራት ገደማ በፊት መግለጻቸው የሚታወስ ነው። በጊቤ የሚሠራው ግድብ 3 ፣ የኦሞን ወንዝ ይቀንሳል፤ በቱርካና ሃይቅ አካባቢ የሚኖሩ አርብቶ አደሮችን ኑሮ ያናጋል በማለት ተቃውሞ ከሚያሰሙት መካከል አንዱ «ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል» የተሰኘው ለነባር ህዝብ መብት እንደሚቆረቆር የሚነገርለት ድርጅት ነው።
አበበ ፈለቀ
ነጋሽ መሐመድ