«ድፍረት» -የኢትዮጵያ ፊልም በበርሊን
ሰኞ፣ የካቲት 10 2006ማስታወቂያ
በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተውን ፣ የኢትዮጵያ ሴቶች የሕግ ጠበቆች ማሕበር ሊቀመንበር ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እማኝ የሆኑበትን ታሪክ ለፊልም ያሰናዳው፤ የፊልሙ ሥራ መሪ የሲኒማ ትምህርቱን የተከታተለው በዩናይትድ ስቴትስ ነው። እርሱንና በእውነተኛው ታሪክ ፣ ጠለፋውና መደፈሩ በቀጥታ የሚመለከታትን ልጅ ጠበቃ ያነጋገረው ይልማ ኃ/ሚካኤል ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃ/ሚካኤል
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ