ዉጥረት የነገሰበት የኬንያ ምርጫ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 16 2010ማስታወቂያ
በአንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ የምርጫ ቁሳቁሶች ሁሉ እንዳልደረሱ እና ምርጫዉ መስተጓጎሉ ተነግሯል። ካለፈዉ ነሐሴ ወዲህ በምርጫ ዉዝግብ ላይ ስለምትገኘዉ ኬንያ የዛሬ ዉሎ ናይሮቢ የሚገኘዉን ተባባሪ ዘጋቢያችንን ፍቅረማርያም መኮንን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ፍቅረ ማርያም መኮንን
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ