ድንቅነሽ (ሉሲ) የተገኘችበት 40ኛ ዓመት መታሰቢያ በዓል በሊዮ
ዓርብ፣ ግንቦት 15 2006ማስታወቂያ
ዓለምን ያስደነቀው የዝች ፍጡር ቅሪተ-አጽም፣ ከኢትዮጵያ ውጭ በዩናይትድ ስቴትስ አብያተ መዘክር ለ 6 ዓመታት ለዐውደ ርእይ ከቀረበ በኋላ በሚያዝያ ወር ማለቂያ 2005 ዓ ም ነበረ የተመለሰው። ፈረንሳይ ፣ ኢትዮጵያ ፣ የአፍሪቃ ቀንድ የተሰኘ ማሕበር፤ ድንቅነሽ (ሉሲ) የተገኘችበትን 40ኛ ዓመት ፤ ከወዲሁ ፈረንሳይ ውስጥ ፣ በሊዮ ከተማ በልዩ ዝግጅት አክብሯል ። በስብሰባው ጥናታዊ ጽሑፎችም መቅረባቸው ታውቋል በክብረ-በዓሉ ተግኝታ የነበረችው ሃይማኖት ጥሩነህ ተከታዩን ዘገባ ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ