ያልተቋጨዉ የደቡብ ሱዳን ድርድር
ረቡዕ፣ ኅዳር 10 2007ማስታወቂያ
ዉይይቱ አዲስ አበባ ዉስጥ ቀደም ሲል የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት አባል ሃገራት መሪዎች በተስማሙበት መሠረት የተካሄደ ሲሆን በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል የተደረሱ ስምምነቶችን ተግባራ የሚያደርግ መርሃግብር ለመንደፍ ያለመ እንደሆነ ተገልጿል። በደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች መካከል የሚካሄደዉ ዉጊያ እንዲያከትም የተጀመረዉ ጥረት እልባታ ያጣ መስሏል። የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የአደራዳሪዉ ወገን ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት አምባሳደር ስዩም መስፍንን ስለድርድሩ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ