ዩኤስ እና ፀረ ሽብርተኝነት ትግሏ
ማክሰኞ፣ መስከረም 28 2006ማስታወቂያ
የውጭ ግንኙነቶች ጥናት ምሁር የሆኑት ዶክተር አክባር አሊ ዩኤስ አሜሪካ በሽብርተኝነት አንፃር የተያያዘችው ዘመቻ የሥልት እንጂ የፖሊሲ ለውጥ እንደሌለው ጠቁመዋል። በሊቢያው ጥቃቱ እአአ በ1998 ዓም በታንዛኒያ እና በኬንያ የዩኤስ አሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ የተጣለው የአሸባሪዎች ጥቃት እጁ አለበት ያለችው የአል ቃይዳ መሪ ናዚህ አብዱል ሀመድ አል ራጊ በቁጥጥር ሲውል፣ በሶማልያ የባራዌ ከተማ የአሸባብ መሪዎችን ለመያዝ ያደረገችው ጥረት ከሽፎዋል።
አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ