የፕረስ ነጻነት ይዞታ በፓኪስታን፣
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 13 2001ማስታወቂያ
ከ 173 አገሮች ፣ ፓኪስታን በፕረስ ነጻነት ገፋፊነት 152 ደረጃ ላይ ትገኛለች። በዓለም ውስጥ ፣ ከኢራቅ ቀጥላ፣ ለጋዜጠኞች ፀር የሆነች አገር ፓኪስታን ናት። በዚህ ዓመት ብቻ 3 ጋዜጠኞች በጥይት ተደብድበው ህይወታቸው አልፏል። አምና 7 ነበሩ። በተለይ፣ ስለሴቶች እኩልነትና ስለአክራሪ ሙስሊሞች የሚጽፉ፣ የሚናገሩ ጋዜጠኞች፣ ፍዳ ነው የሚያዩት። ሽብር ፈጠራው፣ ዛቻው፣ ክትትሉ፣ ያስጨነቃት አንዲት ፓኪስታናዊት ጋዜጠኛ ፣ ህይወቷን ለማትረፍ ጀርመን ከገባች በኋላ፣ ማብራሪያ ሰጥታለች።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር ዘገባ አለው።
ይልማ ኃ/ሚካኤል፣
ተክሌ የኋላ፣