የፓኪስታን ጦርነትና የኑክሌር ቦምቧ ሥጋቱ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 28 2001ማስታወቂያ
በፓኪስታን ጦርና በታሊባን ደፈጣ ተዋጊዎች መካካል የሚደረገዉ ዉጊያ ማየል የፓኪስታንን የኑክሌር ቦምብ ከአክራሪዎቹ ሐይላት እጅ ይዶለዋል የሚል ሥጋት አስከትሏል።የፓኪስታን መንግሥት ጦር በደፈጣ ተዋጊዎቹ ላይ መጠነ-ሠፊ ጥቃት ቢከፍትም እስካሁን አስተማማኝ ድል አላገኘም።አዉዳሚዉ ቦምብ ከታሊባን ወይም ከአል-ቃኢዳ እጅ ይገባል የሚለዉን ሥጋት ግን የፓኪስታን መንግሥት አይቀበለዉም።ዋሽንግተን ዉስጥ ዛሬ ከፓኪስታንና ከአፍቃኒስታን አቻዎቻቸዉ ጋር የሚነጋገሩት የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማም ይሕንኑ ጉዳይ ያነሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።ይልማ ሐይለ-ሚካኤል ከርሊን ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።
Yilma Hinz
Negash Mohammed
►◄