1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

Hirut Melesseረቡዕ፣ ግንቦት 28 2016

የዕለቱ መጽሔታችን አራት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። እሥር ፣ የሽብር ክስና የፍርድቤት ውሎ ፤ በአማራ ክልል ለ10 ወራት የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምን ፈየደ? ፤ ወደ ኬንያ ያጋደለው የምሥራቅ አፍሪቃ ዲፕሎማሲ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ የአከራይ ተከራይ ምዝገባ ሊጀመር ነው መባሉን የተመለከቱ በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው ።

https://p.dw.com/p/4ggjC
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

Äthiopien l Metema in der Amhara Region
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።