የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት አመታዊ ዘገባ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 10 2003ማስታወቂያ
ድርጅቱ ዛሪ ይፋ ባደረገዉ አመታዊ ዘገባዉ የአፍሪቃዉ ቀንድ አገራት በፕሪስ ነጻነት ረገድ የመጨረሻዉን ደረጃ ይዘዉ እንደሚገኙ እና በተለይ የመካከለኛዉ አፍሪቃ አገራት እና በምስራቅ አፍሪቃ የፕሪስ ነጻነት አሳሳቢ እና አስጊ ሁኔታ ላይ መድረሰኑ ገልጾአል። በዚህ ዘገባ ዙርያ መቀመጫዉን በፈረንሳይ ያደረገዉ ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት የአፍሪቃዉ ክፍል ተጠሪ Ambroise Pierre ን አዜብ ታደሰ አነጋግራ ዘገባ አጠናቅራለች።
አዜብ ታደሰ፣ ተክሌ የኋላ