የገና በዓል አከባበር በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ጂዳ፣
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 29 2003ማስታወቂያ
ፈጣሪ፤ ሰውን ስለመውደዱ ፣ ሰውም እርስ- በርስ እንዲዋደድ አንዱ ለሌላው በጎ እንዲያስብ፣ በጎ እንዲያደርግ ማለት ነው--። ከመንፈሳዊ የአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ሌላ፤ ገናን ፣ ሰው፤ በየቤቱ እየደገሠ እንደሚያከብር የታወቀ ቢሆንም፤ የዘንድሮው ግን ያን ያህል የሚያወላዳ እንዳልሆነ፤ የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ዘጋቢዎቻችን ጌታቸው ተድላና ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላኩልን ዘገባ ያስረዳል።
ገና ፤ በጂዳ፣ እንዴት እንደተከበረም፣ ነቢዩ ሲራክ ዘግቦልናል።
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ