1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

Yillma H-Michael, Gebeyaw Nigussieቅዳሜ፣ ሰኔ 10 2009

https://p.dw.com/p/2es9I

በገልፍ ባሕረሰላጤ ሃገራት ማለትም በሳዑዲ ዓረቢያ እና ተባባሪዎቿ እንዲሁም በካታር መካከል የተፈጠረው እሰጥ አገባ መዘዙ ወደሌሎች ሃገራት እንዳይሻገርም አስግቷል። ካታር ጦሯን ከጅቡቲ ማስወጣቷን ተከትሎ በጅቡቲ እና በኤርትራ መካከል የድንበር ውጥረት ነግሷል።