የጀርመን ውሕደት መታሰቢያ ዕለት
ሐሙስ፣ መስከረም 23 2006ማስታወቂያ
በ2ኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ፣ ከሁለት ተከፍላ የቆየችው ጀርመን ከ 24 ዓመት ገደማ በፊት የበርሊኑ ግንብ አጥር ፤ በሰላማዊ መንገድ ሳይታሰብ ፈርሶ፤ አገሪቱ እንደገና ለመዋካድ በቅታለች። ሆኖም ፤ ለረጅም ጊዜ በቆየው የምሥራቅና የምዕራብ ጀርመናውያን የአስተዳደር ልዩንት ሳቢያ አንዳንድ ችግሮች ከአነአካቴው እንዳልተወገዱ ታውቋል ። ስለጀርመን የውሕደት መታሰቢያ ዕለት--
ይልማ ኃ/ሚካኤል
ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ