የጀርመን ምክር ቤታዊ ምርጫና የጥምር መንግስት ምስረታው ጥያቄ12 መስከረም 2002ማክሰኞ፣ መስከረም 12 2002የፊታችን እሁድ በመላ ጀርመን ከሚካሄደው አጠቃላይ ምክር ቤታዊ ምርጫ በኋላ የትኞቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከየትኞቹ ተጣምረው አዲሱን ፌዴራዊ መንግስት ይመሰርታሉ የሚለው ጥያቄ የሰሞኑ ትልቅ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኖዋል።https://p.dw.com/p/JmJh...ዉጡና ምረጡ!...ምስል picture-alliance/ dpa/dpawebማስታወቂያአንዳንዶቹ ፓርቲዎች ገና ካሁኑ ከሌላኛው ፓርቲ ጋር አብረው እንደማይሰሩ መናገር ይዘዋል። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ማርሴል ፉርስተናው ለጻፈው ሀተታ ይልማ ሀይለሚካኤል ማርሴል ፉርስተናው/ይልማ ሀይለሚካኤል/አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ