1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕለተ ሐሙስ ሰኔ 6 ቀን፣ 2016 ዓ.ም ዜና መጽሄት

Azeb Tadesse Hahnሐሙስ፣ ሰኔ 6 2016

በዚህ ዝግጅት፤ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ማስተግበሪያ ሕግጋትና ተቋማት፤ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል አዋሳኝ ለዳግም መፈናቀል የዳረገ ግጭት፤ አማራ ክልል ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ መጠቃታቸው፤ የወባ በሽታ ስርጭት በምእራብ ወለጋ፤ በአሜሪካ የሚገኘው ወገኔ የኢትዮጵያውያን ማኀበር ድጋፍ ለኢትዮጵያውያን ችግረኞች፤ እንዲሁም የአውሮጳ ምክር ቤት የምርጫ ውጤት እየፈጠረ ያለው ቀውስ የተሰኙ ርዕሶች ይተነተናሉ።

https://p.dw.com/p/4h0jN
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ

Äthiopien l Metema in der Amhara Region
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።