የዙሪክ የዲያመንድ ሊግ
ዓርብ፣ ነሐሴ 19 2009ማስታወቂያ
እልህ አስጨራሽ እና የአንገት ላንገት ትንቅንቅ የታከለበት የአጨራረስ ዘዴ በታየበት በዚህ ዉድድር ብሪታኒያዊዉ ሞ ፋራህ ከዓለም ሻምፒዮናዉ ሙክታሪ ኢድሪስ እና ዮሚፍ ቀጀልቻ የገጠመዉን ብርቱ ፉክክር ተቋቁሞ የትራክ ላይ የሩጫ ዘመኑን በድል ማጠናቀቅ ተሳክቶለታል። በዲያመንድ ሊጉም የፍጻሜ አሸናፊ መሆኑ የ50 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሲያደርገዉ ጠንካራ ተፎካካሪዎቹ ሙክታር እና ዮሚፍም ሁለተኛ እና ሦስተኛ በመግባት ተሸላሚዎች ሆነዋል። በስፍራዉ ተገኝታ ዉድድሩን የተከታተለችዉ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ ዝርዝሩን ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ