የዓለም የሰብዓዊነት ቀን ታስቦ ዋለ
ሰኞ፣ ነሐሴ 15 2009ማስታወቂያ
ሕጻናት ከየመን እስከ ሶርያ ሕጻናት ከትምህርት ገበታቸው ይገለላሉ። ቤተሰብ እና ኅብረተሰብም ይበታተናል። ከኢትዮጵያ እስከ ደቡብ ሱዳን ድርቅ እና ችግር የፈተናቸው ከመኖሪያ ቀያቸው ይፈናቀላሉ። በቀደመው የአኗር መንገድ ሕይወትን መግፋት ቢቸግራቸው የሰው እጅ ያያሉ፤እርዳታ ይጠብቃሉ። በዚህ ሁሉ መካከል የጤና እና የእርዳታ ሰራተኞች አይጠፉም።በሳምንቱ መገባደጃ ዓለም የሰብዓዊነት ቀንን አስቦ ውሏል።
ገበያው ንጉሴ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሀመድ