የዓለም ካቶሊክ ወጣቶች ቀን በፖላንድ፤
ዓርብ፣ ሐምሌ 22 2008ማስታወቂያ
«የሚምሩ የተባረኩ ናቸዉ፤ እነሱም ምህረትን ያገኛሉና፤» በሚል መሪ ቃል ለአምስት ቀናት በሚካሄደዉ በዓል ላይ የካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ተገኝተዋል። በዛሬዉ ዕለትም ፖላንድ ዉስጥ የሚገኘዉን ከ1,1 ሚሊየን የሚበልጡ አብዛኞቹም አይሁዳዉያን በናዚ ጀርመን ታጉረዉ የተገደሉበትን ኦሽዊትዝ የተባለዉን የማጎሪያ ስፍራ ጎብኝተዋል። ፖላንድ ዉስጥ ስለሚካሄደዉ የዓለም ካቶሊክ ወጣቶች ቀን አከባበር ዋርሶ የሚገኘዉን ስለሺ ይልማን በስልክ ጠይቄዋለሁ፤
ስለሺ ይልማ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ