የዐረጋውያን ጧሪ የግል ማኅበራት በድሬዳዋ፣
ሰኞ፣ መጋቢት 2 2005ማስታወቂያ
"ሄልፕ ዘ ኤጅድ" የተሰኘው ዓለም አቀፍ ድርጅት ይደጉማቸዋል። በሁለቱ በጎ አድራጎት ማኅበራት፣ በእያዳንዱ ከ 950 ያላነሱ ሰዎች ይጦራሉ። በተባባሪው ድርጅት ጋብዥነት በበጎ አድራጎት ማኅበራቱውጥ ክብካቤ የሚደረግላቸውን ዐረጋውያን ጎብኝተው ከተመለሱት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ፤ የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ፣ ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ