የአዉስትራሊያዉ ተወላጅ ጁሊያን አሳንጅ፤ ምንም እንኳን ዓለም ዓቀፉ የፖሊስ ትብብር ኢንተርፖል ስሙን ከተፈላጊዎች ዝርዝር ቢከትም፤ ግለሰቡ የተያዘዉ ስዊድን ዉስጥ ሁለት ሴቶች አስገድዶ ደፍሯቸዋል ከሚለዉ ክስ ጋ በተያያዘ መሆኑ ተገልጿል። መታሰሩን የተቃወሙ ደጋፊዎች ባይሳካላቸዉም በርከት ያለ ዶላር መድበዉ በዋስ ለማስፈታት ጥረት ማድረጋዉ አልቀረም።
ድልነሳዉ ጌታነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ