የወጣቶች መድረክ
ዓርብ፣ ኅዳር 8 2004ማስታወቂያ
ኣሶስቱም ወጣቶች የአዲስ አበባ ዩነቨርሲቲ ተማሪዎች ናቸው። ሊያ አበበ በሲቪል ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል የሶስተኛ ዓመት ተማሪ ናት። መቅደስ ታደሰም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የአምስተኛ ዓመት ትምህርቷን በማገባደድ ላይ ናት። አሚር አማን ደግሞ በጋዜጠኝነት የትምህርት ዘርፍ የአንደኛ ዓመት ተማሪ ነው። አሚር ከዚህ ቀደም የሚከታተለውን የህክምና ሳይንስ ትምህርት በማቋረጥ ነው ወደ ጋዜጠኝነቱ የዞረው።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ