የወይዘሪት ብርቱካን ዕስራት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 21 2002ማስታወቂያ
የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ታደሰ ዕንግዳው ያነጋገራቸው ወይዘሮ አልማዝ እስካሁን መልሱን በተስፋ እየተጠባበቁ መሆኑንም ገልፀዋል ። መሪው ብርቱካን ሚዴቅሳ ወህኒ የወረዱበትን አንደኛ ዓመት በመስቀል አደባባይ እንዳያስብ የተከለከለው የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ በበኩሉ ዕለቱን ትናንት በፅህፈት ቤቱ በተለያዩ ዝግጅት ዘክሯል ። ታደሰ ዕንግዳው
ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ