የካታሎንያ ሕዝበ-ውሳኔ ውዝግብ
ሰኞ፣ መስከረም 22 2010ማስታወቂያ
በዚህም የተነሳ እንዳይደረግ ትዕዛዝ ተላልፎበት የነበረ ቢሆንም የግዛቲቱ ባለሥልጣኖች ግን የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ አሻፈረኝ በማለት ወደ ምርጫ በመግባታቸው ከስፔን ፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል። እንመርጣለን በሚሉት ካታሎናውያን እና አትመርጡም በሚሉት የስፔን ፖሊሶች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከ800 በላይ ሰላማዊ ሰዎች እና 12 ፖሊሶች ቆስለዋል።
ገበያው ንጉሴ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሐመድ